Quantcast
Channel: ተሟገት
Browsing all 1275 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በባህረ ሰላጤው አገሮች ጫና የተፈጠረበት አልጄዚራ በኢትዮጵያ ቢሮውን ከፈተ

 የዓረብ ባህረ ሰላጤ አገሮች ከኳታር መንግሥት ጋር በፈጠሩት ግጭት ምክንያት ጫና የተፈጠረበት አልጄዚራ በኢትዮጵያ ቢሮውን ከፈተ፡፡አልጄዚራ የምሥራቅ አፍሪካ ቢሮውን የከፈተው በአዲስ አበባ ስናፕ ፕላዛ ሕንፃ ላይ ሲሆን፣ ከፍተኛ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናትና መቀመጫቸውን በአዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ አገሮች...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የ3.8 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነዳጅ ግዥ ጨረታ ሊወጣ ነው

 የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከ2010 እስከ 2011 በጀት ዓመት ለአገሪቱ የነዳጅ ፍጆታ የሚውሉ የተለያዩ የነዳጅ ውጤቶች ግዥ ጨረታ፣ በመጪው ሳምንት እንደሚያወጣ ታወቀ፡፡ መጠኑም 3.8 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ነው፡፡የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታደሰ ኃይለ ማርያም ለሪፖርተር...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከውጭ አገር በሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ላይ ማጭበርበር እየተፈጸመ ነው

 ወንጀሉን ለመከላከል ግብረ ኃይል ተቋቁሟል ከተለያዩ አገሮች ወደ ኢትዮጵያ የሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች በኢትዮ ቴሌኮም ሳተላይት ኔትወርክ በኩል ማለፍ ሲገባቸው፣ ሕገወጥ የቴሌኮም መሣሪያዎች ያስገቡ ግለሰቦች ዓለም አቀፍ ጥሪዎቹን በመጥለፍ በራሳቸው መስመሮች ለደንበኞች እያቀረቡ እንደሆነ ታወቀ፡፡ከቅርብ ጊዜ ወዲህ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ላይ ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ አማካሪ ታሰሩ

 በሚኒስቴሩና በባለሥልጣኑ ከፍተኛ ኃላፊዎች ላይ ምርመራ ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ከ32 ሚሊዮን ብር በላይ ያላግባብ ክፍያ እንዲፈጸም በማድረግ የተጠረጠሩና በፓን አፍሪካ ድርጅት ውስጥ አማካሪ የሆኑ ግለሰብ፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡ተጠርጣሪው አቶ እስክንድር ሰይድ የሚባሉ ሲሆኑ፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኤርትራ መንግሥት የሥጋት ምንጭ የማይሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን መንግሥት አስታወቀ

 ለዓመታት በአፍሪካ በተለይም በምሥራቅ አፍሪካ አሸባሪ ቡድኖችን ሲደግፍና ሲያስታጥቅ እንደቆየ የሚነገርለት የኤርትራ መንግሥት፣ በአሁኑ ወቅት የሥጋት ምንጭ የማይሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ሐሙስ መስከረም 4 ቀን 2009 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰማያዊ ፓርቲ በሐራምቤ ሆቴል የጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ መከልከሉን አስታወቀ

 ሰማያዊ ፓርቲ በአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ መስከረም 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ለማድረግ ባቀደው ሰላማዊ ሠልፍና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ለመስጠት፣ በሐራምቤ ሆቴል ጠርቶት የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ባልታወቀ ምክንያት መከልከሉን አስታወቀ፡፡የፓርቲው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ለሪፖርተር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለገቢ ንግድ የሚፈቀደውን የውጭ ምንዛሪ ከተወሰኑ አስመጪዎች እጅ ለማላቀቅ 215 የክልል አስመጪዎች ተመለመሉ

 መንግሥት ለገቢ ንግድ በየዓመቱ የሚፈቅደውን የውጭ ምንዛሪ ከተወሰኑ የአዲስ አበባ አስመጪዎች እጅ ውስጥ ለማስለቀቅ፣ 215 የክልል አስመጪዎችን መመልመሉ ተሰማ፡፡የሪፖርተር ምንጮች እንደገለጹት አስመጪዎቹ የተመለመሉት ከመቐለ፣ ከባህር ዳር፣ ከጅማና ከሐዋሳ ከተሞች ነው፡፡በአሁኑ ወቅት የአስመጪነት ንግድ በተወሰኑ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭት በርካቶች ሞተዋል

 ሁለቱ ክልሎች በሟቾች ብዛት የማይጣጣም መግለጫ ሰጥተዋልከ20 ሺሕ በላይ ዜጎች ተፈናቅለዋልበኦሮሚያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሰው ግጭት የበርካታ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱን፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) ዓርብ መስከረም 5 ቀን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የቻይና ኩባንያ በጋምቤላ ወርቅ ሊያመርት ነው

 ናንካይ ማይኒንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የተሰኘ የቻይና ኩባንያ በጋምቤላ ክልል በደለል ወርቅ ምርት ሊሰማራ ነው፡፡የማዕድን፣ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር የአነስተኛ ደረጃ ደለል ወርቅ ማዕድን ማምረት ፈቃድ ለናንካይ ማይኒንግ መስጠቱን አስታውቋል፡፡ የወርቅ ማዕድን ልማት ስምምነቱ መስከረም 4 ቀን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለ1.3 ሚሊዮን ቶን ማዳበሪያ ግዥ ጨረታ 11 ዓለም አቀፍ አቅራቢዎች እየተፎካከሩ ነው

 በዳዊት እንደሻውየኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ያወጣውን የ1.3 ሚሊዮን ቶን የማዳበሪያ ግዥ ጨረታ ለማሸነፍ፣ ከ11 ዓለም አቀፍ አቅራቢዎች እየተፎካከሩ ነው፡፡ከሳምንት በፊት የተከፈተው ጨረታ በአራት ተከፋፍሎ የወጣ ነው፡፡ አቅራቢዎች ዩሪያ፣ ኤንፒኤስ፣ ኤንፒኤስቢ፣ እንዲሁም ኤንፒኤስ ዚንክ ቦሮን የተባሉ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ተስፋ የተጣለበት የሰሊጥ የእርሻ መሬት 17 በመቶ ቀነሰ

ተስፋ የተጣለበት የሰሊጥ የእርሻ መሬት 17 በመቶ ማሽቆልቆሉን፣ ከኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የተገኘ መረጃ አመለከተ፡፡የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የጥናት ውጤት በ2009 ዓ.ም. በሰሊጥ የተሸፈነው የእርሻ መሬት 17 በመቶ ማሽቆልቆሉን ይገልጻል፡፡ በጉዳዩ ላይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የንግድ ሚኒስቴር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሁሉም ክፍላተ ከተሞች የገበያ ማዕከላት ለመገንባት ፕሮጀክት ተቀረፀ

 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአሥሩም ክፍላተ ከተሞች ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ግንባታ ለማካሄድ ፕሮጀክት ቀረፀ፡፡የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የተቀረፀውን የንግድ ሪፎርም በጥልቀት ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላሉ ያላቸውን የገበያ ማዕከላት ለመገንባት ከአቃቂ ቃሊቲ፣ ከንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ ከኮልፌ ቀራኒዮና ከቦሌ ክፍላተ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሊዝ አዋጁን ለማሻሻል የቀረበው ረቂቅ በሦስት መሠረታዊ ጉዳዮች ማሻሻያ አቀረበ

 የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የወጣው አዋጅ (ሊዝ አዋጅ) ቁጥር 721/2004 በድጋሚ ለማሻሻል የተዘጋጀው ረቂቅ፣ በሦስት መሠረታዊ ጉዳዮች ላይ ማሻሻያ አቀረበ፡፡በከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ባለቤትነት የተዘጋጀውን የሊዝ አዋጅ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከራሱ ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት ሰነድ አዘጋጅቶ እሑድ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሰሜን ጎንደር ዞን የተፋሰስ ፕሮጀክት ላይ የሽብር ጥቃት በመፈጸም የተጠረጠሩ ክስ ተመሠረተባቸው

 በአማራ ክልል ሰሜን ጎንደር ዞን ደምቢያ ወረዳ ውስጥ በሚገኘው ሰርባ መስኖ ተፋሰስ ፕሮጀክት ላይ የሽብር ጥቃት በማድረስ፣ ሁለት ሠራተኞችን በመግደልና በአምስት ሠራተኞች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ 14 ተጠርጣሪዎች ክስ ተመሠረተባቸው፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ የመሠረተባቸው አቶ ደረጀ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ካሩቱሪ ኩባንያ ከኢትዮጵያ ጠቅልሎ መውጣቱን ይፋ አደረገ

 የኩባንያው ባለቤት ‹‹ተስፋ ቆርጫለሁ ተሸንፌያለሁ›› አሉ ለሰባት ዓመታት ያህል በጋምቤላ ክልላዊ መንግሥት ከመቶ ሺሕ ሔክታር  በላይ መሬት የእርሻ ቦታ በመያዝ የሜካናይዝድ ግብርናን ለማካሄድ ሲሞክር የቆየው የህንዱ ካሩቱሪ ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ፣ ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ ለቆ መውጣቱንና...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያና በሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ የፌዴራል የፀጥታ ኃይሎች ተሰማርተዋል

 በዳዊት እንደሻውለበርካቶች ሕይወት መጥፋትና በአሥር ሺዎች ለሚቆጠሩ ከቀዬአቸው መፈናቀል ምክንያት የሆነው በኦሮሚያና ሶማሌ አጎራባች ክልሎች የተፈጠረውን ግጭት ለማረጋጋት፣ የፌዴራል መንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ ተሰማርተዋል፡፡ ጥብቅ አካባቢዎች አልፎ የሚመጣ ማንኛውም የታጠቀ አካል ትጥቅ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ኃላፊዎች የተጠረጠሩበት ጉዳት ከግማሽ ቢሊዮን ብር በለጠ

 ኢትዮጵያ በባህር ትራንስፖርት ዘርፍ የምታገኘውን ገቢና ወጪ በአግባቡ መጠቀም ሲገባቸው ኃላፊነታቸውን ያላግባብ በመጠቀም፣ በሕዝብና በመንግሥት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው ተጠርጥረው በምርመራ ላይ የሚገኙት የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ኃላፊዎች፣ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ጉዳት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአማራና በቅማንት ማኅበረሰብ በሕዝበ ውሳኔ ወቅት መጠነኛ ውዝግብ ተፈጥሮ ነበር

የአማራና የቅማንት ማኅበረሰብ ተቀላቅሎ የሚኖርባቸውን ቀበሌዎች ለመለየት በጭልጋ ወረዳ የምትገኘውና ኳቤር ሎምየ ተብላ በምትጠራው ቀበሌ እሑድ መስከረም 7 ቀን 2010 ዓ.ም. በተደረገው ሕዝበ ውሳኔ፣ በሁለቱ ወገኖች መካከል መጠነኛ ውዝግብ ተፈጥሮ ነበር፡፡ከጎንደር  ከተማ 140 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘውና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለአራት ክልሎች የ60 ሚሊዮን ዶላር የቤተሰብ ድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

የአሜሪካው የዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (ዩ. ኤስ. ኤ. አይ. ዲ) ከኬር ኢትዮጵያ፣ ከካቶሊክ ሪሊፍ ሰርቪስስና ከግብርናና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ጋር በመሆን በአማራ፣ በትግራይ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች በሚገኙ 36 ወረዳዎች የሚተገበር የ60 ሚሊዮን ዶላር ፕሮግራም ይፋ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢትዮጵያ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ያቀረበችው የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የውሳኔ ሐሳብ ያለተቃውሞ ፀደቀ

 ግብፅ ድጋፏን ሰጥታለችበኒውዮርክ እየተካሄደ ባለው 72ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጉባዔ ላይ፣ ኢትዮጵያ ራሷ አዘጋጅታ ያቀረበችው የውሳኔ ሐሳብ ያለምንም ተቃውሞ መፅደቁ ተነገረ፡፡ አጀንዳው ሰላም ማስከበርን የተመለከተ ነው፡፡የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባዩ አቶ መለስ ዓለም ከኒውዮርክ ለሪፖርተር...

View Article
Browsing all 1275 articles
Browse latest View live