Quantcast
Channel: ተሟገት
Browsing all 1275 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኦፌኮ የኢሬቻ በዓል ያለምንም ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት እንዲከበር ጠየቀ

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) የኢሬቻ በዓል ያለምንም ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት እንዲከበር ጠየቀ፡፡ ኦፌኮ መስከረም 10 ቀን 2009 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ በተለይ የክረምቱ ዝናብ ወቅት አልፎ ወደ ብራ ሽግግር ሲደረግ፣ በአጠቃላይ በኩሽ ሕዝቦች በተለይ ደግሞ በኦሮሞ ሕዝብ ዋቃ የሚመሰገንበት የኢሬቻ በዓል፣...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች ክስ ተመሠረተባቸው

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አባል በመሆንና ዓላማውን ለማስፈጸም በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ ላይ ነበሩ የተባሉ አራት ተጠርጣሪዎች፣ በቁጥጥር ሥር ውለው ክስ ተመሠረተባቸው፡፡የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ተረኛ ችሎት ክስ የመሠረተባቸው ተጠርጣሪዎች...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በሰፋፊ እርሻ ኢንቨስትመንት ላይ በጥናቱ መሠረት መንግሥት ውሳኔ እንዲሰጥ ተጠየቀ

በጋምቤላና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በእርሻ ኢንቨስትመንት የተሰማሩ አገር በቀል ኩባንያዎች የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በእርሻ ኢንቨስትመንት ዘርፍ ያለውን የተወሳሰበ ችግር ለመፍታት ኮሚቴ አቋቁሞ ጥናት ቢያስጠናም፣ በጥናቱ ላይ ተመርኩዞ እስካሁን ውሳኔ ባለመስጠቱ ለከፍተኛ ችግር  መዳረጋቸውን አመለከቱ፡፡በሁለቱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኢኮኖሚ ተቋማት በመንግሥት ቁጥጥር ሥር መዋላቸው የኢኮኖሚ ነፃነትን እንደሚጋፋ የአሜሪካ ጥናት ተቋም አስታወቀ

በአገሮች ነፃ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ላይ የሚያጠነጥነውና የሊበራል ኢኮኖሚ ርዕዮተ ዓለምን የሚያራምደው ሔሪቴጅ ፋውዴሽን የተሰኘው የአሜሪካ የጥናት ተቋም፣ ኢትዮጵያን በአብዛኛው የኢኮኖሚ ነፃነት ከሌለባቸው አገሮች ተርታ ፈረጀ፡፡ መንግሥትም በኢኮኖሚ ተቋማት ያለው የበላይነትና ቁጥጥርም አገሪቱን በዚህ ደረጃ እንድትፈረጅ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ ተራዘመ

መስከረም 14 ቀን 2009 ዓ.ም. ጠቅላላ ጉባዔውን ለማድረግ አቅዶ የነበረው ሰማያዊ ፓርቲ፣ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የማጣራው ነገር አለ በማለቱ ጉባዔው ተራዘመ፡፡ምርጫ ቦርድ መስከረም 12 ቀን 2009 ዓ.ም. በጻፈው ደብዳቤ መሠረት ጠቅላላ ጉባዔው እንዲራዘም በመጠየቁ ሰማያዊ ጠቅላላ ጉባዔውን መስከረም 28 ቀን 2009...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለቻይና ኢንዱስትሪ ፓርክ ከተሰጠው ቦታ የተነሱ አርሶ አደሮች የሚሰጣቸውን ምትክ ቦታ ተቃወሙ

የቻይናው ግዙፍ ኩባንያ ኃጅዬን ግሩፕ በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገነባው ኢንዱስትሪ ፓርክ ቦታ ላይ የተነሱ አርሶ አደሮች፣ ሊሰጣቸው የታቀደው ተለዋጭ ቦታ ለኑሮ ምቹ ባለመሆኑ እንደማይረከቡት አስታወቁ፡፡አርሶ አደሮቹ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ውስጥ በሚገኘው ማንጎ በተባለ አካባቢ በነፍስ ወከፍ 250 ካሬ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከግልገል ጊቤ ሦስት ግድብ የሚለቀቅ ውኃ በአካባቢው የሚገኙ ወረዳዎችን ሊጐዳ እንደሚችል ተገለጸ

- በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎች ዕዳ እስከ 60 በመቶ እንደሚጨምር ተጠቆመየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ተቋም (OCHA) በዚህ ሳምንት ከግልገል ጊቤ ሦስት ግድብ የሚለቀቅ ውኃ፣ በአካባቢው የሚገኙ አራት ወረዳዎችን ሊጐዳ እንደሚችል አስታወቀ፡፡የሰብዓዊ ዕርዳታ ማስተባበሪያ ድርጅቱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሕወሓት የሥልጣን ሽግሽግ እንደሚያደርግ አስታወቀ

-  የኦሮሞ አርሶ አደሮች ያሉባቸውን ከመሬት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ኦሕዴድ እንደሚፈታ ገለጸየሕዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት) ማዕከላዊ ኮሚቴ ለአራት ቀናት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያካሄደውን ስብሰባ አጠናቆ ባወጣው መግለጫ፣ የሥልጣን ሽግሽግ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ሕወሓት በክልሉ የተጀመረውን ለውጥ ወደኋላ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ፖለቲካዊ ትኩሳቶች ከመባባሳቸውና ጉዳት ከማስከተላቸው በፊት እንዲፈቱ የኢኮኖሚ ምሁር አሳሰቡ

‹‹ከአንድ ዓመት በላይ በፖለቲካ ግጭት ያሳለፉ አገሮች ወደነበሩበት ለመመለስ ከ10 እስከ 15 ዓመታት ፈጅቶባቸዋል››ዶ/ር ተስፋቸው ታፈረ፣ የኢኮኖሚ ምሁር በኢትዮጵያ የተከሰቱት ፖለቲካዊ ችግሮች አሁን ካሉበት ደረጃ ከመባባሳቸውና አገሪቱንና ሕዝቦቿን ለጉዳት ከመዳረጋቸው በፊት እንዲፈቱ፣ የቀድሞው የተባበሩት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በህዳሴው ግድብ ላይ የሚካሄዱ ጥናቶች በግብፅ ግብርና ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ ተፅዕኖዎችን እንደማያካትቱ ተገለጸ

-  ለጥናቱ የሚቀርቡ መረጃዎች ተዓማኒነት የሦስቱ አገሮች ቀጣይ ፈተና እንደሚሆን ተጠቆመየኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ተፅዕኖዎችን ለመገምገም ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ከዓመታት ቆይታ በኋላ የደረሱበት ስምምነት ራሱን የቻለ የጥናት ወሰን እንዳለው፣ በግብፅ ግብርና ላይ የሚኖረው ተፅዕኖ በጥናቱ እንዲካተት ግብፅ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለ38 ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት ተሰጠ

ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ለ38 ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች የማዕረግ ዕድገት መስጠታቸውን፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት ሐሙስ መስከረም 19 ቀን 2009 ዓ.ም. አስታወቀ፡፡ ጽሕፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ፣ ፕሬዚዳንቱ በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 71 ቁጥር 6 መሠረት ስማቸውና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ብአዴን የአመራር ሽግሽግና ለውጥ እንደሚያደርግ አስታወቀ

የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) በአማራ ክልል የተቀሰቀሰው ግጭትና የሕዝብ ጥያቄ በወቅቱ መመለስ የሚገባው መሆኑን ጠቅሶ፣ በአጠቃላይ በክልሉ ያሉ ችግሮችን እንደሚፈታና የአመራር ሽግሽግና ለውጥ እንደሚያካሂድ አስታወቀ፡፡በክልሉ ያጋጠሙ ችግሮችና ተግዳሮቶችን በከፍተኛ የፓርቲው አመራሮች ዘንድ በመቀጠል፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የይዞታ ማረጋገጫ ሳይኖረው ከ60 ዓመታት በላይ የቆየው አንበሳ ግቢ ለዕድሳት ተዘጋ

‹‹ፒኮክ ማዕከላዊ ፓርክ የሚዛወሩት አናብስት ግማሾቹ ብቻ ናቸው›› የአዲስ ዙ ፓርክ ዋና ዳይሬክተርበአራዳ ክፍለ ከተማ ስድስት ኪሎ የሚገኘውና ከ1940 ዓ.ም. ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያለይዞታ ማረጋገጫ የሚገኘው በተለምዶ አንበሳ ግቢ በመባል የሚታወቀው አዲስ ዙ ፓርክ ማዕከል፣ ከመስከረም 21 ቀን 2009 ዓ.ም....

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አዲስ አበባን ጨምሮ በስምንት ከተሞች ከ80 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተመደበላቸው የኃይል ማሠራጫ ማሻሻያዎች ይካሄዳሉ

በአዲስ አበባና በሰባት ዋና ዋና ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ማሠራጫ መስመሮች፣ ኃይል መጋቢዎችና ትራንስፎርመሮችን የመጠገን፣ የማሻሻልና የመቀየር ሥራዎችን ለማከናወን ከ80 ሚሊዮን ዶላር በላይ የተመደበለት ፕሮጀክት ወደ ተግባር መግባቱ ታወቀ፡፡ ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ በአዲስ አበባም ሆነ በክልል ከተሞች የሚያጋጥሙ የኃይል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢንተርኮንቲኔንታል ባለቤትና በአቶ ገብረዋህድ ባለቤት የዋስትና ጥያቄ ላይ የቀረበው ተቃውሞ ተቀባይነት አገኘ

በእነ አቶ መላኩ ፈንታ የክስ መዝገብ ቁጥር 141352 (24 ሰዎች) ተጠርጥረው ከተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል በነፃ የተሰናበቱት የኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል ባለቤትና የአቶ ገብረዋህድ ወልደ ጊዮርጊስ ባለቤት የዋስትና ጥያቄ ላይ፣ ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት አገኘ፡፡ከሳሽ ሁለቱ ተከሳሾች ማለትም አቶ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ቦነስና በገንዘብ የሚቀየር የዓመት ዕረፍት ግብር እንዲከፈልባቸው መንግሥት አሳሰበ

ድርጅቶች ለቀጠሯቸው ሠራተኞች የሚከፍሉት ቦነስና በተለያዩ ምክንያቶች ሥራ የሚለቁ ሠራተኞች ያልተጠቀሙበትን የዓመት ሥራ ፈቃድ ወደ ገንዘብ በሚቀይሩበት ወቅት፣ ግብር የመክፈል ግዴታ እንዳለባቸው የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር መስከረም 5 ቀን 2009 ዓ.ም....

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

መድረክ በኮንሶ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ጥፋት ተጠያቂው ኢሕአዴግ ነው አለ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) በቅርቡ በኮንሶ ሕዝብ ላይ ለተወሰደው ኢ-ሰብዓዊ ጥፋት ኢሕአዴግ ሙሉ ኃላፊነቱን እንዲወስድ ጠየቀ፡፡መድረክ መስከረም 19 ቀን 2009 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ፣ ኢሕአዴግ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ሕዝቡን መልሶ እንዲያቋቁምና ለሟች ቤተሰቦች፣ ቤትና ንብረት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

መንግሥት የፖለቲካ ቀውሱ በኢኮኖሚው ላይ ተፅዕኖ አላሳደረም አለ

በአገሪቱ የተከሰተው የፖለቲካ ቀውስ የኢኮኖሚውን አውታሮች ባለመንካቱ፣ በኢትዮጵያ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ምጣኔ ላይ ምንም ዓይነት ተፅዕኖ አላሳደረም ሲል መንግሥት ገለጸ፡፡ በዚህ ዓመት የአገሪቱ ዓመታዊ ዕድገት 8.5 በመቶ እንደሚሆን ይጠበቃል ተብሏል፡፡የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ)...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰነድ አልባ ባለይዞታዎችን ለማስተናገድ የወጣው ሰርኩላር ወደታች አለመውረዱ ቅሬታ ቀሰቀሰ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ሰነድ አልባ ባለይዞታዎችን ለማስተናገድ የወጣውን መመርያና በተገቢው የመንግሥት አካል ሳይፈቀድ ቦታ የያዙ ሕገወጥ ባለይዞታዎችን ለማስተናገድ የወጣውን መመርያ ለማሻሻልና ለማብራራት ያወጣውን ሰርኩላር፣ የይዞታ አስተዳደር የሽግግር ጊዜ አገልግሎት ፕሮጀክት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ከንብረት ዘረፋ ጋር በተገናኘ እየተወዛገቡ ነው

‹‹የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የፓርቲውን ንብረቶች አሽሽቷል››የፓርቲው ሊቀመንበር‹‹እኔን ማንም ሳይጠይቀኝ የሊቀመንበሩ ቡድን ቢሮ ሰብሮ ገብቷል››የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊሰማያዊ ፓርቲ ኃላፊነት ሳይሰጣቸው በሕገወጥ መንገድ የፓርቲው የጽሕፈት ቤትና አስተዳደር ኃላፊነትን ይዘዋል የተባሉት አቶ እንደሻው እምሻው፣...

View Article
Browsing all 1275 articles
Browse latest View live