Quantcast
Channel: ተሟገት
Browsing all 1275 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አራት የኦሮሚያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከኢሕአዴግ ጋር የሚደረገው ድርድር ሁሉን አቀፍ መሆን አለበት አሉ

 በኦሮሚያ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ሰኞ የካቲት 13 ቀን 2009 ዓ.ም. ባወጡት መግለጫ፣ ከገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ ጋር የሚደረገው ድርድር ሁሉን አቀፍ እንዲሆን ጥሪ አቀረቡ፡፡ በአንድ አገር ውስጥ የፌዴራልና የክልል የሚባል ድርድር መኖር የለበትም ብለዋል፡፡የኦሮሞ አቦ ነፃነት ግንባር (ኦአነግ)፣...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የገቢዎችና ጉምሩክ የቀድሞ ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዋቂ ነጋዴዎች ተከላከሉ ተባሉ

አርሶ አደሯ ተጠርጣሪ በነፃ ተሰናበቱየቀድሞ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተርና ምክትል ዋና ዳይሬክተርን ጨምሮ፣ ስድስት ከፍተኛ ኃላፊዎችና ታዋቂ ነጋዴዎች በመዝገብ ቁጥር 141356 በቀረቡባቸው ከባድ የሙስና ወንጀል ክሶች እንዲከላከሉ፣ ሰኞ የካቲት 13 ቀን 2009 ዓ.ም. የፌዴራል ከፍተኛ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የኦሮሚያ ክልል ካቢኔ አዳማ ከተማ በክፍላተ ከተሞች እንዲደራጅ ውሳኔ አሳለፈ

 ከኦሮሚያ ትልልቅ ከተሞች አንዱ የሆነው አዳማ (ናዝሬት) ከተማ በስድስት ክፍላተ ከተሞች እንዲደራጅ የክልሉ ካቢኔ ውሳኔ ማሳለፉ ታወቀ፡፡የአዳማ ከተማ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ሰኞ የካቲት 13 ቀን 2009 ዓ.ም. ለከተማው ነዋሪዎች ባደረጉት ገለጻ በከተማው ከአገልግሎት ጋር በተያያዘ የሚስተዋለውን ኋላቀርነት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የተቋረጠው የኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ ተጀመረ

 16 ቢሊዮን ብር እንዲለቀቅ ተወስኗልበፋይናንስ አቅርቦት መስተጓጎል ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የኮንዶሚኒየም የቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት እንደገና ተጀመረ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ግንባታ ፕሮግራም ቅድሚያ ተሰጥቶት ፋይናንስ እንዲለቀቅለት በመወሰኑ፣...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የግብፅ መንግሥት በዓባይ ጉዳይ ላይ መለሳለስ እያሳየ ነው

 የግብፅ ፕሬዚዳንት በኬንያ ባደረጉት ይፋዊ ጉብኝት አገራቸው በዓባይ ወንዝ ጉዳይ ከተፋሰሱ አገሮች ጋር ለመተባበር፣ ከአባልነት ራሷን ካገለለችበት የናይል ቤዚን ኢንሼቲቭ ጋር ደግሞ በድጋሚ ለመነጋገር የሚያስችል የተለሳለሰ አቋም አሳዩ፡፡ግብፅ በፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲና በሌሎች ባለሥልጣናት አማካይነት በአፍሪካ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የቱርክ ትምህርት ቤቶች ለጀርመን ባለሀብቶች በሽያጭ እንደተላለፉ መሥራቾቹ አስታወቁ ለቱርክ መንግሥት እንደሚተላለፉ...

በቱርክ ባለሀብቶች የተመሠረቱትና ነጃሺ ኢትዮ ተርኪሽ ኢንተርናሽናል በሚባል ስያሜ የሚታወቁት ትምህርት ቤቶች ይዞታ፣ ወደ ጀርመን ባለሀብቶች በሽያጭ መዛወሩን የትምህርት ቤቶቹ መሥራቾች  አስታወቁ፡፡ ይህ የሆነው የኢትዮጵያ መንግሥት ለቱርክ መንግሥት ትምህርት ቤቶቹን አሳልፎ እንደሚሰጥ ካስታወቀ ከቀናት በኋላ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአዲስ አበባ አስተዳደር በመልሶ ማደራጀትና በጥፋተኞች ላይ ዕርምጃ ሲወስድ መቆየቱን ገለጸ

-የመልሶ ማልማት ፕሮግራም ለጊዜው ቆሟል      - የተጠናቀቁ 40/60 ቤቶች በመጋቢት ወር ይመረቃሉ ተብሏልየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት የካቲት 15 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የከተማው አስተዳደር ያለፉትን ስድስት ወራት በጥልቅ ተሃድሶ ስብሰባዎች፣ በመልሶ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሠራተኞች ፍልሰትን ለመቆጣጠር ለተመሳሳይ ሙያ ተመሳሳይ ደመወዝ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት ተጀመረ

 መንግሥት ከአንድ መሥሪያ ቤት ወደ ሌላ መሥሪያ ቤት የሚደረግ ከፍተኛ የሠራተኞች ፍልሰት በሥራ ላይ ተፅዕኖ እየፈጠረ በመሆኑ፣ ይህን ለመግታት አዲስ አሠራር ለመዘርጋት ተዘጋጀ፡፡ በዚህም መሠረት ለተመሳሳይ ሙያ ተመሳሳይ ክፍያ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት ተጀመረ፡፡‹‹የሥራ ምዘናና የደረጃ አወሳሰን ሥርዓት›› በሚል...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጃፓን ከ40 ዓመታት በኋላ የ50 ሚሊዮን ዶላር የረጅም ጊዜ ብድር ለኢትዮጵያ አቀረበች

 ላለፉት 43 ዓመታት ያህል ተቋርጦ የቆየውን የብድር አቅርቦት በማስቀጠል፣ ጃፓን የመጀመሪያውን የ50 ሚሊዮን ዶላር የረዥም ጊዜ ብድር ለኢትዮጵያ አቀረበች፡፡በኢትዮጵያና በጃፓን መንግሥታት መካከል በተደረገ ስምምነት መሠረት፣ ብድሩ ለሴቶች የፈጠራ ሥራዎች እንደሚውል ተገልጿል፡፡ ዓርብ የካቲት 17 ቀን 2009 ዓ.ም....

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የደቡብ ሱዳን ነፃ አውጪ ግንባር የቀድሞ ኤታ ማጆር ሹም ኢትዮጵያ በፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ላይ ግፊት እንድታደርግ አሳሰቡ

 -ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ዘጠኝ የትብብር ስምምነቶች ተፈራረሙየቀድሞ የደቡብ ሱዳን ነፃ አውጪ ግንባር ኤታ ማጆር ሹም ጄኔራል ኦያይ ደንግ አጃክ፣ ኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ለሰላም ስምምነቱ ተገዢ እንዲሆኑ ወይም ከሥልጠናቸው ይለቁ ዘንድ ጫና እንድታደርግ አሳሰቡ፡፡ካለፈው ሐሙስ የካቲት 16 ቀን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

መንግሥት ለምድር ባቡር ኮርፖሬሽን 18 ቢሊዮን ብር ካፒታል ሊጨምር ነው

 መንግሥት ለኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን 18 ቢሊዮን ብር ካፒታል ሊጨምር መሆኑን የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡መንግሥት ወደዚህ ውሳኔ የደረሰው ከኮርፖሬሽኑ አጠቃላይ ሀብት አብዛኛው በዕዳ የተሸፈነ በመሆኑ ነው ተብሏል፡፡እንደ ምንጮች ገለጻ ከሆነ የኮርፖሬሽኑ የተፈቀደ ካፒታል 39.9 ቢሊዮን ብር ሲሆን፣ የድርጅቱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኢሕአዴግና ተቃዋሚዎች በጋራ ባረቀቁት የክርክርና የድርድር ደንብ ይዘት ላይ ለመወያየት ቀጠሮ ያዙ

 ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና 22 ተቃዋሚ ፓርቲዎች በጋራ ባረቀቁት የድርድርና የክርክር ደንብ ይዘት ላይ በጥልቀት ለመወያየት ለመጪው የካቲት 24 ቀን 2009 ዓ.ም ቀጠሮ ያዙ፡፡ፓርቲዎቹ ድርድር የሚከራከሩበትና የሚደራደሩበት ረቂቅ ደንብ፣ የሚገዙበትን የአሠራር ሥነ ሥርዓት ራሳቸው ባቀረቧቸው ሐሳቦች የተጠናከረና 22 ገጽ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ብሔራዊ ባንክ ሁሉም የፋይናንስ ተቋማት የኮምፒዩተር የደኅንነት ሥርዓት እንዲዘረጉ አዘዘ

 ሥርዓቱን ለመዘርጋት ከ80 ሚሊዮን ዶላር በላይ ያስወጣልየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሁሉም የአገር ውስጥ ባንኮችና ኩባንያዎች የኢንሹራንስ የኮምፒዩተር ደኅንነት ሥርዓት በተናጠል እንዲያበለፅጉ አዘዘ፡፡የፋይናንስ ተቋማት ተቆጣጣሪ የሆነው ብሔራዊ ባንክ ሁሉንም የፋይናንስ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ባለፈው ሳምንት ስብሰቦ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአዲስ አበባ ዋና ኦዲተር ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ያለ ማስረጃ ክፍያ ተፈጽሟል አለ

 የኦዲት ግኝት የቀረበባቸው ተቋማት በአንድ ወር ውስጥ ምላሽ እንዲሰጡ ታዘዙየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተር ባቀረበው የስድስት ወራት ሪፖርት ለማን እንደሚከፈል ማስረጃ ያልቀረበለት 1.099 ቢሊዮን ብር ክፍያ እንደተፈጸመ ይፋ አደረገ፡፡ ከዚህ ገንዘብ ውስጥ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዶ/ር መረራ የኦሮሚያን ብጥብጥ በማባባስና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመጣስ ክስ ተመሠረተባቸው

 በክሱ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና አቶ ጀዋር መሐመድ ተካተዋል የአውሮፓ ኅብረት ፓርላማ ባደረገላቸው ጥሪ ቤልጂየም ብራሰልስ ደርሰው ሲመለሱ፣  ከመስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ የሆነውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን በመጣስ ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ብሪታኒያ ለኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ ድጋፏን ቀጥላለች

‹‹ኢትዮጵያ ለአኅጉሩም ሆነ ለዓለም ሰላም ወሳኝ ሚና እየተጫወተች ነው››  አምባሳደር ሱዛና ሙርሔድ፣ በኢትዮጵያ የብሪታኒያ አምባሳደርብሪታኒያ ለኢትዮጵያ ሰላም አስከባሪ የምትሰጠው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የብሪታኒያ አምባሳደር ሱዛና ሙርሔድ ይህን የገለጹት፣ በብሪታኒያ ድጋፍ የፌዴራል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ኩባንያ ምሥረታ ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባዔ ሊካሄድ ነው

የኢትዮ ጂቡቲ ምድር ባቡር አክሲዮን ኩባንያን ለመመሥረትና በሌሎች የሁለቱ አገሮች ኢኮኖሚያዊ መስተጋብሮች ላይ የሚመክር የመሪዎች ጉባዔ በመጋቢት ወር ሊካሄድ ነው፡፡ከውይይቱ ጎን ለጎንም የጂቡቲ ፕሬዚዳንት እስማኤል ዑመር ጌሌ በአዲስ አበባ ኦፌሴሊያዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉም ታውቋል፡፡ጉባዔው በመሪዎች ደረጃ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጣሊያናዊው ወጣት በመዝናናት ላይ እያለ ባልታወቁ ሰዎች በተተኮሰ ጥይት ተገደለ

- የቀብር ሥርዓቱ በልደቱ ቀን ተፈጸመከአምስት ዓመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ከቤተሰቦቹ ጋር በመኖር ላይ የነበረው የ32 ዓመት ጣሊያናዊ ወጣት፣ የካቲት 18 ለ19 አጥቢያ 2009 ዓ.ም. በመዝናናት ላይ እያለ ባልታወቁ ሰዎች ተገደለ፡፡  መኖሪያቸውንና የሥራ ቦታቸውን ኢትዮጵያ ውስጥ ያደረጉትን ወላጆቹን ለመጠየቅ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በአዲስ አበባ ግንባታዎች መስተጓጐል ሳቢያ የፌዴራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ተጠየቀ

በአዲስ አበባ ከተማ ለሚካሄዱ ግንባታዎች መስተጓጐል ምክንያት በሆኑት፣ ለይዞታ ባለቤቶች የሚሰጠው ተነፃፃሪ ካርታ (ፕሮፖርሽናል ካርታ) እና በልማት ምክንያት የሚነሱ ባለይዞታዎች የሚያቀርቡት የፍርድ ቤት ዕገዳ ላይ፣ የፌዴራል መንግሥት መመርያ እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጥያቄ የቀረበለት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ152 ሚሊዮን ብር በላይ የውጭ ምንዛሪ አሳጥተዋል የተባሉ የቡና ነጋዴዎችና የመንግሥት ሠራተኞች ተከሰሱ

ሐሰተኛ ሰነድ ወይም ንግድ ፈቃድ በማቅረብና የብቃት ማረጋገጫ ባለሙያ ከሆኑ የመንግሥት ሠራተኞች ጋር በመመሳጠርና በጥቅም በመተሳሰር መንግሥት ከ152 ሚሊዮን ብር በላይ የውጭ ምንዛሪ እንዲያጣ አድርገዋል የተባሉ ቡና ነጋዴዎችና የመንግሥት ሠራተኞች፣ የካቲት 20 እና 21 ቀን 2009 ዓ.ም. ክስ...

View Article
Browsing all 1275 articles
Browse latest View live